የአስረኛው አመት የ5,000 ሜትር ርቀት ሩጫ እና እርምጃ መርኃ ግብር በመጪው ቅዳሜ ጁን 15, 2024 ይከናወናል!

የሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን አባላት እና ቤተሰቦቻቸው የሚሳተፉበት የአስረኛው አመት የ5,000 ሜትር ርቀት ሩጫ እና እርምጃ መርኃ ግብር በመጪው ቅዳሜ ጁን 15, 2024 (ቅዳሜ ሰኔ 8, 2016) በሴንትፖል ከተማ በሚገኘው ፌለን መናፈሻ ውስጥ (1600 Phalen dr, St. Paul, MN 55106) ከጧቱ 8 ኤኤም ጀምሮ ይከናወናል::

ለዚሁም እለት የሚሆን የተሳትፎ መግቢያ ቲኬት ተዘጋጅቶ ቀርቧል:: ቲኬቱን በየአላችሁበት ቦታ ሆናችሁ በሚመቻችሁ ጊዜ ስአት በኦንላይን መንገድ ለመግዛት ትችላላችሁ::

ቲኬቱን በኦንላይን ለመግዛት ይህን ይጫኑ

የሚቀጥለውን ምስል በስልካችሁ ካሜራ ፎቶግራፍ ለማንሳት ስትሞክሩ በቀጥታ ቤተክርስቲያናችን ባዘጋጀችው የኦንላይን ገንዘብ መክፈያ ቦታ ይመራችኇል::

አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN 55406, U.S.A.
ስልክ: +1(612) 721-1222
ኢሜይል: dsmachurch@gmail.com
ዌብሳይት: https://www.debreselam.net
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/Debreselameotc/