ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃህ እምንዋም
እግዚአብሔር ከእንቅልፍ እንደሚነቃ ተነሣ (መዝሙረ ዳዊት ፸፰ ቁጥር ፷፭)
የተከበራችሁ የቤተክርስትያናችን አባላት እና ቤተሰቦች በሙሉ፤
ቅዳሜ ሚያዝያ 26, 2016 ዓ.ም. (Saturday May 4, 2024) ከ 5 ፒ.ኤም. ጀምሮ የትንሳኤን በአል በደብረሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን በመገኘት በማህሌት እና በቅዳሴ እብረን እናክብር!
የመድኃኔዓለም ቤተሰቦች ፣ ከዚህ በላይ ፎቶው የሚታየው የቤተክርስቲያናችን ተተኪ መምህር ዲያቆን ቃለ አብ አብይ ነዉ::
ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት የበረከቱ ተሳታፊ ይሆኑ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታቀርባለች::
አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN 55406
ስልክ: (612) 721-1222
ኢሜይል: dsmachurch@gmail.com
ዌብሳይት: https://www.debreselam.net
ፌስቡክ: https://www.facebook.com/Debreselameotc/