የኅዳር ሚካኤል በዓለ ንግስ እሁድ ህዳር 9, 2016 በሚኒሶታ ደብረ ሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በደመቀ ሁኔታ ይከበራል:: መጥተው የበረከቱ ተካፋይ እንዲሆኑ ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታስተላልፋለች::
መቼ? / When?
እሁድ ህዳር 9, 2016 ከ2:00 ኤ.ኤም. ጀምሮ
Sunday Nov. 19, 2023 from 2:00 am

በሚኒሶታ የደብረሰላም መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን የአስተዳደር ቦርድ
አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN 55406 ኢሜይል: dsmachurch@gmail.com
Website: https://www.debreselam.net