የዋዜማዉ አገልግሎት በመጪዉ ቅዳሜ ሐምሌ 15, 2015 (Saturday July 22, 2023) ከ 4pm ጀምሮ ይከበራል::
የማኅሌት አገልግሎት በመጪዉ እሁድ ሐምሌ 16, 2015 (Sunday July 23, 2023) ከንጋቱ 2 am ጀምሮ ይሰጣል::

ከቤተሰብ፣ ከዘመድ እና ከወዳጅ ጋር በመምጣት የቅዱስ ገብርኤልን በረከት ይካፈሉ ዘንድ ቤተክርስቲያናችን ጥሪዋን ታስተላልፋለች።
አድራሻችን: 4401 Minnehaha Avenue S., Minneapolis, MN
55406